ማሳሰቢያ፦ በቀርቡ በወጣችው ጦማር ላይ “እንዲህ ያለ ፓትርያርክ አይተን አናውቅም” በሚል ርእስ እንገናኝ ብዬ በመሰናበቴ በዚህ ርእስ የሚቀርበውን አንባቢ እንደሚጠብቅ የታወቀ ነው። ይሁን እንጅ ያለፈው እሁድ ደብረ ዘይት የሚታሰብበት ቀን ስለነበረ፤ ይህች ጦማር የያዘችው መልእክት በከንሳስ ደብረ ሳህል መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ቀረበ። ትምህርቱን የተካፈሉት ምእመናን በዓለም ዙሪያ ላለው ሁሉ ህዝብ ይድረስ” የሚል ሀሳብ ስላመነጩ [...]
↧