“እኔ ስላንተ በበረሐ ደሜን አፍስሻለሁና ከእኔና ከአጋሮቼ በቀር ሌላ የፖለቲካ ፖርቲ በቃልህ አትስበክ በልብህም አትመን”፤ “መንግስት የኛ ናትና ወደ መንግስት አትመልከት ስልጣኑንም አትመኝ”፤ “የባለስልጣናትን ጥፋት … የዜግነት መብቱንም በሶሻል ሚዲያ የተቸ እሱ ወዮለት፤ የባለስልጣን ሚስትም ቅምጥም ሃብትም የማይነኩ፤ የማይደፈሩ “ቅዱስ” ናቸውና ትንፍሽ እንዳትል!! ….” “ከደርግ ጨካኝ አገዛዝ አውጥቼሃለሁና… በፍፁም ልብህ በፍፁም ሃሳብህ ለእኔ ብቻ ተገዛ”፤ […]
↧